በደንበኝነት ምዝገባ ላይ የተመሰረተ የህግ አገልግሎት ድህረገፅ ይቀላቀሉ። ልምድ ካላቸው የህግ ባለሙያዎች ሙያዊ የህግ ምክር፣ የሰነድ ግምገማ እና ውክልና ያግኙ።
ደስተኛ ደንበኞች
ኤክስፐርት ጠበቆች
የእርካታ መጠን
በቤተሰብ ህግ፣ ውል፣ ውርስ፣ ንግድ፣ የወንጀል ህግ እና ሌሎች ላይ የባለሙያ ምክር።
የሕግ ሰነዶችን ፣ ውሎችን እና ስምምነቶችን ሙያዊ ግምገማ እና ዝግጅት ።
ልምድ ባላቸው የህግ ባለሙያዎች የፍርድ ቤት ውክልና እና የጉዳይ አስተዳደር
አስቸኳይ የህግ እርዳታ በስልክ፣ በቴሌግራም ወይም በኢሜል።
አቶ ሰለሞን ከበደ በአሁኑ ሰዓት በፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቃና የሕግ አማካሪ ናቸው። ካለፉት 15 ዓመታት ጀምሮ በዳኝነት እና በጥብቅና አገልግሎት በንቃት ይሳተፋሉ። እንዲሁም ተመሳሳይ ብቃት ያላቸው ጠበቆች ተባብረው ፈጣን እና ጥራት ያለው አገልግሎት ያቀርባሉ።
የዜጎች በህግ ምክር መታገዝ ለትክክለኛ ፍትህ ብቁ እንዲያደርግ በቀላሉ የሕግ ምክርን ተደራሽ ማድረግ ነዉ። በዚህም የግለሰቦችንና የተቋማትን የፍትሕ መብት ማገዝ ተልዕኮአችን ነዉ።
የአገልግሎት ጥራቱና ፍጥነቱ የተጠበቀ እና በቀላል ክፍያና ተደራሽነት የሕግ አገልግሎትን ለሁሉም ዜጎች ማዳረስ የአገልግሎቱ ተልዕኮ ነዉ።
First Instance Court, Kolfe Keranio, Doctor Building, 1st Floor, Office 107
+251921049003 / +251786614482 / +251911660818
solkebede8090@gmail.com
@solomonkebede